Wednesday, March 28, 2012

በጋሸ ስብሐት ስም ቤተ መፅሕፍት ሊከፈት ነው




  በቅርቡ ከዚህ አለም በሞት በተለየው በደራሲ  ገ/አግዚአብሔር ስም ቤተ መፅሐፍት ለማቋቋም አንደታሰበ ተሰማ::
 በስብሐት ጓደኞች ክበብ አባላት ይከፈታል የተባለው ቤተ መፅሀፍት የጋሽ ስብሀት ምፅሀፍት የጋዜጣና የመፅሄት መጣጥፎችን ጨምሮ የልዩ ልዩ ደራስያን ጋዜጠኞችን ስራ ለአንባቢያን እንደሚያቀርቡ የክበቡ አስተባባሪ አርቲስት ፈለቀ አበበ ገልፀዋል፡፡
     ቤተ መፅሀፍቱ መቼና የት እንደሚከፈት የተጠየቀው አርቲስት ፈለቀ አበበ በቅርቡ ሚያዝያ ፯ቀን ፪፻፬ በሚከበረው የልደት በዓሉ ይፋ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡

for more information visit
on face book

No comments:

Post a Comment